በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋምቤላ ክልል ዐያሌዎች የተገደሉበት የብሔር ግጭት የመንግሥትን ትኩረት እንደሚሻ ኢሰመኮ አሳሰበ


በጋምቤላ ክልል ዐያሌዎች የተገደሉበት የብሔር ግጭት የመንግሥትን ትኩረት እንደሚሻ ኢሰመኮ አሳሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

በጋምቤላ ክልል ዐያሌዎች የተገደሉበት የብሔር ግጭት የመንግሥትን ትኩረት እንደሚሻ ኢሰመኮ አሳሰበ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ትላንት ባወጣው መግለጫ፣ ብሔርተኛ ታጣቂ ቡድኖች፣ በልዩ ልዩ የክልሉ ወረዳዎች በፈጸሙት ጥቃት፣ በርካታ ንጹሐን ሰዎች እንደተገደሉ አስታወቀ፡፡ በጥቃቱ ምክንያት፡- የአካል ጉዳት፣ የነዋሪዎች መፈናቀል እና የንብረት ውድመት መድረሱንም አመለከተ።

የተቋሙ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ፣ በመግለጫው ዙርያ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ማብራሪያ፣ በወንዞች ሙላት ምክንያት፣ በግጭቱ የተጎዱ ሰዎች፣ ወደ ሕክምና መስጫ ተቋማት ሳይደርሱ፣ በየመንገዱ ሕይወታቸው እንዳለፈ ተናግረዋል፡፡ በጋምቤላ ክልል ያለው የጸጥታ ኹኔታ፣ እያደረሰ ካለው ከፍተኛ ጉዳት እና የመብቶች ጥሰት አንጻር፣ የመንግሥትን ተጨማሪ ትኩረት እንደሚፈልግ፣ ምክትል ዋና ኮሚሽነሩ ገልጸዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG