በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሶማሌ እና ኦሮምያ ክልል አፋጣኝ ምላሽ ባለመስጠታቸው ድርቁ መባባሱን ኢሰመኮ ገለፀ


ሶማሌ እና ኦሮምያ ክልል አፋጣኝ ምላሽ ባለመስጠታቸው ድርቁ መባባሱን ኢሰመኮ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00

በኦሮምያ ክልል ቦረና ዞን እና በሱማሌ ክልል ለተከሰተው ድርቅ የክልሎቹ እና የፌዴራል መንግሥት አፋጣኝ ምላሽ ባለመስጠታቸው ጉዳት መድርሱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።

ኮሚሽኑ ባካሄደው ምርመራ፤ ድርቁን ለመከላከል የተሠሩ ሥራዎች፣ ድርቁ ከተከሰተ በኋላ የተሰጠው ምላሽና አሰጣጥና የአቅርቦት ውስንነት ችግሩን ችግሩን እንዳባባሰው አስታውቋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG