በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግብፅ የእስልምና አክራሪነትን ለመግታት የሚደረግ ጥረት


አል አዛር ዩኒቨርስቲ ግብፅ/ካይሮ
አል አዛር ዩኒቨርስቲ ግብፅ/ካይሮ

ሥጋት ውስጥ የወደቀው የግብፅ እስላማዊ ሕግ ዋናው ተቋም አል አዛር ዩኒቨርስቲ እስላማዊ ግዛት አልቃይዳና ሌሎች ነውጠኛ ቡድኖች ለሚከተሉት አምፅ አቀንቃኝ፣ እስላምና ዘመናዊ ለዘብተኛ ገፅታ ለመስጠት እየሠራ ነው፡፡

ሥጋት ውስጥ የወደቀው የግብፅ እስላማዊ ሕግ ዋናው ተቋም አል አዛር ዩኒቨርስቲ እስላማዊ ግዛት አልቃይዳና ሌሎች ነውጠኛ ቡድኖች ለሚከተሉት አምፅ አቀንቃኝ፣ እስላምና ዘመናዊ ለዘብተኛ ገፅታ ለመስጠት እየሠራ ነው፡፡

የዩኒቨርስቲው የሃይማኖች ሊሂቃን ለዘብተኛ የእስልምና ተከታዮች ግድያና አመፅ የሚሰብኩትን የሚፋለሙበት ሕግ ወይም “ፋትዋ” ለመቆጣጠር ነው የሚጥሩት፡፡

በግብፅ የእስልምና አክራሪነትን ለመግታት የሚደረግ ጥረት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:04 0:00

ነውጠኛ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ግብፅ ውስጥ የአውዳሚነትና ደም የማፍሰስ ታሪክ ነው ያላቸው፡፡

በአብያት ክርስቲያናት በሚወረወሩ ፈንጂዎችና በሌሎች ጥቃቶች ምክንያት የሚጠፋው ንፁህ ህይወት የትየለሌ በመሆኑ ነው መንግሥት አመፅና ግድያን የሚሰብኩ የሀይማኖቱን መሪዎች ለማውገዝ የተገደደው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በግብፅ የእስልምና አክራሪነትን ለመግታት የሚደረግ ጥረት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG