በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ


አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

ጎረቤት የአፍሪካ ሀገራት ሆኑ አያሌ መንግሥት በአሁኑ ጊዜ በትግራይ ብሄራዊ ክልል የሚታየው ግጭት የውስጥ ጉዳይ እንደሆነ አቋማቸውን እንደገለፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒቴር አስታወቀ።

በአካባቢው ሊከሰት የሚችለው ሰብዓዊ ቀውስ ከማንም ባላነሰ መንግሥትን እንደሚያሳሰበውና ይሄም እንዳይፈጠር የተቻለውን ሁሉ እደሚያደርግ የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲህ ተናገሩ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00


XS
SM
MD
LG