በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢዴፓ ብሔራዊ ምክር ቤት ስብሰባ ተካሄደ


ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ የተወሰኑ አመራሮችን ከኃላፊነት ዝቅ እንዲሉ መወሰናቸውን የኢዴፓ ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት አስታውቀዋል።

ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ የተወሰኑ አመራሮችን ከኃላፊነት ዝቅ እንዲሉ መወሰናቸውን የኢዴፓ ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት አስታውቀዋል። የፓርቲው ሊቀ መንበር ስለመሆናቸው የምርጫው ቦርድ ዕውቅና እንዳላቸው የተናገሩት ዶክተር ጫኔ ከበደና ሌሎች የሥራ አስፋፃሚ ኮሚቴ አባላት በበኩላቸው በብሔራዊ ምከር ቤቱ ያካሄደው እና እነሱ እንዲነሱ የወሰነበት ስብሰባ ህገወጥ አንደሆነ ተናግረዋል፡፡

የምርጫ ቦርድ በበኩሉ ትላንት የተካሄደው የብሔራዊ ምክር ቤት ስብሰባና የአመራር ምርጫ ቃለ ጉባዔ እንደደረሰው አረጋግጧል። በአጭር ጊዜ ውስጥ መርምሮ ምላሽ እንደሚሰጥም አስታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢዴፓ ብሔራዊ ምክር ቤት ስብሰባ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG