ድሬዳዋ —
አደጋውን ተከትሎ ለ4 ስዓት ምሥራቅ ኢትዮጵያን ከመሀል አገር የሚያገናኘው አገር አቋራጭ መስመር ተዘግቶ እንደነበር ተጓዦች ለቪኦኤ አስታውቀዋል። ፖሊስ ከአካባቢው ነዋሪ ጋር በተደረገ ምክክር መንገዱ መከፈቱንና አደጋ አድራሹንም ለመያዝ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።