በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ምሥራቅ አፍሪካ ለጋዜጠኞች አስቸጋሪ ሥፍራ ነው" - የአርቲክል 19 ሪፖርት


ኬንያ
ኬንያ

ምሥራቅ አፍሪካ አሁንም ለጋዜጠኞች አስቸጋሪ ቦታ እንደሆነ ለመረጃ ነጻነት የሚሟገተው አርቲክል 19 አስታወቀ።

ምሥራቅ አፍሪካ አሁንም ለጋዜጠኞች አስቸጋሪ ቦታ እንደሆነ ለመረጃ ነጻነት የሚሟገተው አርቲክል 19 አስታወቀ።

የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዉ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ በኬንያ ናይሮቢ የመረጃ ነፃነት ቀን መታሰብያ ፕሮግራም ላይ ባቀረበው ሪፖርት፣ የኬንያ የ2010 ምርጫ ተከትሎ በጋዜጠኞች ላይ የሚደርስ ጥቃት መብዛቱን፥ ታንዛኒያ በጦማሪዎች ላይ ክፍያን የሚያስገድድ ህግ ማፅደቋና ኡጋንዳ ደግሞ በቅርቡ የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ላይ ታሪፍ ልትጥል ማሳወቋ፣ የመረጃ ነፃነት በምሥራቅ አፍሪካ ይባስኑ እንዲያሽቆለቁል ማድረጉን የአርቲክል 19 ምሥራቅ አፍሪካ ቦርድ ሰብሳቢ ጆን ጋሺ ተናግረዋል።

በዝግጅቱ ላይ በቅርቡ ከእሥር የተለቀቀዉ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ለታዳሚዎች በምሥራቅ አፍሪካ ነፃ ፕሬስ እንዳይተገበር እንቅፋት የሆኑት የሀገር መሪዎች ሲል ተናግረዋል።

ኬንያ
ኬንያ

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ምሥራቅ አፍሪካ ለጋዜጠኞች አስቸጋሪ ሥፍራ ነው" - የአርቲክል 19 ሪፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG