በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትረምፕ ካሸነፉ የመንግሥት ቢሮክራሲን በቀጥታ የሚቆጣጠሩበት መመሪያ ተዘጋጀ


ፎቶ ፋይል፦ የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ እጩ ዶናልድ ትረምፕ በፊላደልፊያ በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ ላይ ንግግር አድርገዋል እአአ ሰኔ 22 ቀን 2024
ፎቶ ፋይል፦ የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ እጩ ዶናልድ ትረምፕ በፊላደልፊያ በተካሄደው የምርጫ ቅስቀሳ ላይ ንግግር አድርገዋል እአአ ሰኔ 22 ቀን 2024

የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በኀዳር ወር በሚካሂደው ምርጫ ካሸነፉ አጠቃላይ የፌደራል መንግሥት ቢሮክራሲን በቁጥጥራቸ ሥር ሊያውሉ እንደሚችሉ ታወቀ።

ትረምፕ ካሸነፉ የመንግሥት ቢሮክራሲን በቀጥታ የሚቆጣጠሩበት መመሪያ ተዘጋጀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

ይኽው ሐሳብም በአንድ መቶ ወግ አጥባቂ ተቋማት በተዘጋጀ መመሪያ ላይ በግልጽ ተቀምጧል።

የአሜሪካ ድምጽ የሃገር ውስጥ ጉዳዮች ዋና ዘጋቢ ስቲቭ ኸርማን ከዋይት ኋውስ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው አሰናድታዋለች።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG