No media source currently available
ትረምፕ እና ሃሪስ ከምርጫው ቀን በፊት የመጨረሻውን ግፊት አድርገዋል
አስተያየቶችን ይዩ
Print
የዩናይትድ ስቴትስ መራጮች ቀጣዩን ፕሬዝዳንታቸውን ለመምረጥ ነገ ማክሰኞ ድምጻቸውን ይሰጣሉ። ከሕዝብ የተሰበሰቡ የፖለቲካ አስተያየቶች እጩዎቹ ዶናልድ ትረምፕ እና ካማላ ሃሪስ በምርጫው ተቀራራቢ ፉክክር መኖሩን ያሳያሉ።
የቪኦኤ ዘጋቢ ስካት ስተርንስ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም