በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ካመላ ሄሪስና ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ምሽት ክርክር ይገጥማሉ


ፎቶ ፋይል፦ ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ እና የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ
ፎቶ ፋይል፦ ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ እና የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ
ካመላ ሄሪስና ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ምሽት ክርክር ይገጥማሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ እና የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ፊለደልፊያ ላይ የመጀመሪያ ክርክራቸውን ዛሬ ምሽት ያደርጋሉ። ተንታኞች እንደሚሉት፣ በዐቃቤ ሕግነት ዘመናቸው ጠንካራ ተሟጋች የነበሩት ካመላ፣ በአሜሪካ ፖለቲካ የመልስ ምት በመሰንዘር ከሚታወቁ ትራምፕ ጋራ በቃላት ልውውጥ የሚያደርጉት ፍልሚያ፣ የሃገሪቱ ፕሬዝደንት ለመሆን በሚያደርጉት ፉክክር ውጤት ሁነኛ ድርሻ ሊኖረው ይችላል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያይያዘው የድምጽ ማጫወቻ ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG