በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዲቪ ሎተሪ አሥር ቀን ቀረው


ዲቪ 2018
ዲቪ 2018

የዲቪ ሎተሪ ማመልከቻ ቀን ከአሥር ቀናት በኋላ እንደሚጠናቀቅ አዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታወቀ።

አመልካቾች ቢያንስ የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ እንዲሆኑ የኤምባሲው ምክትል ቆንሲል ማይክል ላሲክ አስታውሰዋል።

አመልካቾች ከአጭበርባሪዎች ራሣቸውን እንዲጠብቁም አስጠንቅቀዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ዲቪ ሎተሪ አሥር ቀን ቀረው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:08 0:00

XS
SM
MD
LG