በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ2012 ዲቪ ሎተሪ ነገ ይጀምራል


የ2012 ዲቪ ሎተሪ ከነገ፤ ረቡዕ መስከረም 23/2011 ዓ.ም. ጀምሮ ክፍት እንደሚሆን አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ አስታውቋል።

የ2012 ዲቪ ሎተሪ ከነገ፤ ረቡዕ መስከረም 23/2011 ዓ.ም. ጀምሮ ክፍት እንደሚሆን አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ አስታውቋል።

በሎተሪው ለመሣተፍ የሚፈልጉ አመልካቾች ለመመዝገብ ምንም ዓይነት ክፍያ ለማንም መክፈል እንደሌለባቸው አሳስቧል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የ2012 ዲቪ ሎተሪ ነገ ይጀምራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG