በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከብቶቻችን በድርቁ መሞት ጀምረዋል” የቦረና ነዋሪዎች


“ከብቶቻችን በድርቁ መሞት ጀምረዋል” የቦረና ነዋሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:39 0:00

በኢትዮጵያ በአምስት የተለያዩ ክልሎች ከደረሰው ድርቅ የቦረና ዞኑ የከፋ በመሆኑ ከብቶች መሞት መጀመራቸውን ነዋሪዎች ገለጹ። በጥቂት ቀናት ውስጥ ዝናብ መጣል ካልጀመረ ደግሞ ለከፋ አደጋ እንደሚጋለጡ በመግልጽ አሁን ያለውን የግጦሽ መሬት መድረቅ በ1977 ዓ.ም ከደረሰው አስከፊ ድርቅ ጋር ያያይዙታል።

XS
SM
MD
LG