በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድምጽ አልባው "ድርቅ" በኢትዮጵያ


ድምጽ አልባው "ድርቅ" በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:33 0:00

በኢትዮጵያ ድርቅ መከሰቱ በይፋ ከተገለፀ አራት ወራት አስቆጥሯል። እስካሁን የሞተ ሰው ሪፖርት ባይደረግም ድርቁ ግን ከፍተኛ በመሆኑ 7.8 ሚሊዮን ሕዝብ ለምግብ እጥረት መጋለጡና እንስሳት መጨረሱ ይፋ ተደርጓል። መንግሥት ድርቁን ለመቋቋምና ርዳታውን በአግባቡ ለማዳረስ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑን በመግለጽ “ረሃብ” የለም ይላል። የነገሌ ቦረና ነዋሪ በበኩላቸው“ሌሎች እንዴት እንደሚታያቸው አላውቅም እንጂ እኛ አካባቢ ድርቁም ከፍተኛ ነው ረሀብም አለ” ይላሉ።

XS
SM
MD
LG