ድምጽ አልባው "ድርቅ" በኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ ድርቅ መከሰቱ በይፋ ከተገለፀ አራት ወራት አስቆጥሯል። እስካሁን የሞተ ሰው ሪፖርት ባይደረግም ድርቁ ግን ከፍተኛ በመሆኑ 7.8 ሚሊዮን ሕዝብ ለምግብ እጥረት መጋለጡና እንስሳት መጨረሱ ይፋ ተደርጓል። መንግሥት ድርቁን ለመቋቋምና ርዳታውን በአግባቡ ለማዳረስ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑን በመግለጽ “ረሃብ” የለም ይላል። የነገሌ ቦረና ነዋሪ በበኩላቸው“ሌሎች እንዴት እንደሚታያቸው አላውቅም እንጂ እኛ አካባቢ ድርቁም ከፍተኛ ነው ረሀብም አለ” ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የፕሬዚዳንት ጆሴፍ አር ባይደን በዓለ ሲመት
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
4.5 ሚሊዮን የትግራይ ሕዝብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ኢትዮጵያ-አሜሪካዊያን በአሜሪካ ፖለቲካ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
"ካልዓይ ጌቶች" ዳግ ኤምሆፍ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የትራምፕ ስንብት