የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አለኝ
ሊዲያ ረዘነ በአፍሪካ ማላዊ የአፍሪካን ቴክኖሎጂ ማዕከል የአነስተኛ ሰው አልባ በራሪ መሳሪያዎች(ድሮን)ምህንድስና እየተማረች ተገኛለች፡፡ ከሁለት ወራት በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ሰትመለስ የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አላት፡፡ በቆጵሮስ እና በቻይና የበረራ እና የሕዋ ምህንድስና ተምራለች፡፡ የኢትዮጵያ ሳተላይት ETRSS-1 ላይ ተሳታፊ ነበረች፡፡ አሁን ላለችበት ደረጃ ቤተሰቦችዋን በተለይም አባትዋ ትልቅ ሚና እንዳላቸው ትናገራለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 25, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 24, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 23, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA