የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አለኝ
ሊዲያ ረዘነ በአፍሪካ ማላዊ የአፍሪካን ቴክኖሎጂ ማዕከል የአነስተኛ ሰው አልባ በራሪ መሳሪያዎች(ድሮን)ምህንድስና እየተማረች ተገኛለች፡፡ ከሁለት ወራት በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ሰትመለስ የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አላት፡፡ በቆጵሮስ እና በቻይና የበረራ እና የሕዋ ምህንድስና ተምራለች፡፡ የኢትዮጵያ ሳተላይት ETRSS-1 ላይ ተሳታፊ ነበረች፡፡ አሁን ላለችበት ደረጃ ቤተሰቦችዋን በተለይም አባትዋ ትልቅ ሚና እንዳላቸው ትናገራለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 10, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 09, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 08, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 07, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 06, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 05, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA