የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አለኝ
ሊዲያ ረዘነ በአፍሪካ ማላዊ የአፍሪካን ቴክኖሎጂ ማዕከል የአነስተኛ ሰው አልባ በራሪ መሳሪያዎች(ድሮን)ምህንድስና እየተማረች ተገኛለች፡፡ ከሁለት ወራት በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ሰትመለስ የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አላት፡፡ በቆጵሮስ እና በቻይና የበረራ እና የሕዋ ምህንድስና ተምራለች፡፡ የኢትዮጵያ ሳተላይት ETRSS-1 ላይ ተሳታፊ ነበረች፡፡ አሁን ላለችበት ደረጃ ቤተሰቦችዋን በተለይም አባትዋ ትልቅ ሚና እንዳላቸው ትናገራለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 18, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 17, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 16, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 15, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 14, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ