በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቡና ጠጡና “ዕድሜ ጥገቡ” - ጥናት


ቡና ጠጡና “ዕድሜ ጥገቡ” - ጥናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:27 0:00

አንዲት ስኒ ቡና! አቦል ካለበለዚያም እስከ በረካው - የብዙ ሰው ሱስና የለት ተለት ቀጠሮው ነው። በተለይ በጠዋት “ፉት” የተባለች እንደሁ አህ!!! መልካም ቀን ተጀመረ ማለት ነው… አንድ ሰሞኑን የወጣ አዲስ የጥናት ሪፖርት ደግሞ “ምን ቀን ብቻ? ዕድሜ ሙሉ እንጂ!” ይላል። በቀን ሦስት ስኒ ቡና የሚያጣጥሙ ሰዎች ከማይጠጡቱ ለተሻለ የዘመን ርዝማኔ እንዲሁ እንዳጣጣሙት ይኖራሉ፡፡

XS
SM
MD
LG