በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ወደ እርስ በእርስ ግጭት ሊያመራ ይችላል” ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ


ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ

በተለያዩ ክልሎች ላለው ሕዝባዊ እንቅስቃሴ እና ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ ካልተሰጠ አገሪቱ ወደ እርስ በእርስ ግጭት ልታመራ እንደምትችል የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ስጋታቸውን ገልጹ።

የሰልፈኞችን ጥያቄዎች ማድመጥና ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ማክበር ይህ እንዳይሆን እንቅፋት የሆኑ አዋጆችን መሰረዝ ቀዳሚው እርምጃ ሊሆን እንደሚገባም ዶ/ር ነጋሶ ጠቁመዋል።

በኦሮምያና አማራ ክልል እየተካሄዱ ያሉት ተቃውሞዎች እንደሚያሳሱቧቸው ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ገልጸዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

“የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ወደ እርስ በእርስ ግጭት ሊያመራ ይችላል” ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:46 0:00


XS
SM
MD
LG