አዲስ አበባ —
የሰልፈኞችን ጥያቄዎች ማድመጥና ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ማክበር ይህ እንዳይሆን እንቅፋት የሆኑ አዋጆችን መሰረዝ ቀዳሚው እርምጃ ሊሆን እንደሚገባም ዶ/ር ነጋሶ ጠቁመዋል።
በኦሮምያና አማራ ክልል እየተካሄዱ ያሉት ተቃውሞዎች እንደሚያሳሱቧቸው ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ገልጸዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው