በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከጅቡቲ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን ሥደተኞች በአፋር ክልል


ከጅቡቲ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን ሥደተኞች በአፋር ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

የጅቡቲ መንግሥት ወደ ሀገራቸው የመለሳቸው ኢትዮጵያዊያን ሥደተኞች በሰመራ ዩኒቨርሲቲና በኤሊዳር ት/ቤት ለይቶ ማቆያ እንዲቆዩ መደረጉን የአፋር ብሔራዊ ክልል ማኅበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ስደተኞች በአስገዳጅ መንገድ የሚመለሱበት አሰራር እንዲቆም የኢትዮጵያ መንግሥት ከአቻው የጅቡቲ መንግሥት ጋር በጉዳዩ እንዲመክርበት ተጠይቋል፡፡

XS
SM
MD
LG