በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚኒስትር አብይ የጅቡቲ ዓለምቀፍ ነፃ የንግድ ቀጠና ማዕከል ምረቃ ላይ


ጠ/ሚኒስትር አብይ የጅቡቲ ዓለምቀፍ ነፃ የንግድ ቀጠና ማዕከል ምረቃ ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:46 0:00

በ340 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የተገነባውን የጅቡቲ ዓለምቀፍ ነፃ የንግድ ቀጠና ማዕከል ተመርቋል፡፡ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ፣ የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦመር ሀሰን አልበሽር፣ የሱማሊያ ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ፣ የአፍሪካ ሕብረት የወቅቱ ሊቀመንበርና የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፈቂ ተግኝተዋል። በ240 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ማዕከሉ በቻይና መንግሥት ትብብር የተሰራ ነው።

XS
SM
MD
LG