በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጂቡቲ ከኢራን ጋር የነበራትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አቋርጣለች


ጂቡቲ ከኢራን ጋር የነበራትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አቋርጣለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:35 0:00

ጂቡቲ ቴህራን በሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ኤምባሲ ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ከኢራን ጋር የነበራትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አቋርጣለች። ጂቡቲ፥ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና በዓለምአቀፍ ትብብር ቃል አቀባይዋ በኩል ትላንት ባወጣችው መግለጫ፥ የመንግሥቱ ቃል አቀባይ በቴህራንና  በማሻድ(Mashhad)  የደረሱትን ጥቃቶ በከፍተኛ ደረጃ አውግዟል ብሏል። ኢራን ዓለምአቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ግዴታዎቿን ማክበር ይጠበቅባታል ሲልም መግለጫው አክሏል።

XS
SM
MD
LG