በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል"ያሉ ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታ አቀረቡ


በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ልዩ ስሙ ሃና ማርያም ከተባለው አካባቢ ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል ያሉ ነዋሪዎች ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ልዩ ስሙ ሃና ማርያም ከተባለው አካባቢ ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል ያሉ ነዋሪዎች ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡

የጠ/ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ከአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ምላሽ እንደሚሰጣቸው ነግረዋቸል፡፡ ነዋሪዎቹ አድሎ እንደሚፈፀምባቸውም ይናገራሉ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል"ያሉ ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG