በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከደቡብ ክልል የአማሮ ልዩ ወረዳ የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች አቤቱታ


ከደቡብ ክልል የአማሮ ልዩ ወረዳ የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:53 0:00

በደቡብ ክልል የአማሮ ልዩ ወረዳ አርሶ አደሮች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን መሽገዋል ያሏቸው የኦነግ ሼነ ታጣቂዎች በተደጋጋሚ አደረሰብን ባሉት ጥቃት ከሦስት ዓመታት በፊት ከቀያቸውና ቤታቸው ከተፈናቀሉ ከ29ሺህ ዜጎች ውስጥ 11ሺህዎቹ ወደ ቀያቸው ባለመመለሳቸው ለከፍተኛ ችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG