በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ ካምፖችን ለመዝጋት ብታቅድም የስደተኞች መብት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተንታኞች ያሰምራሉ


ኬንያ ካምፖችን ለመዝጋት ብታቅድም የስደተኞች መብት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተንታኞች ያሰምራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:31 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኬንያ ባለፈው ሳምንት ሁለት የስደተኞች መጠለያ ካምፖችን  እንደምትዘጋ ስትገልጽ፣ ለዚህም ምክንያቷ የፀጥታ ስጋት እንደሆነ ማመልከቷ አይዘነጋም። አንዳንድ ተንታኞች፣ ከውሳኔው ጀርባ ሌላ ምክንያት መኖሩን ሲናገሩ ሌሎች ደግሞ፣ የጸጥታ ስጋት መኖሩን ይስማሙና፣ የስደተኞች መብት ግን ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ያሰምሩበታል።

XS
SM
MD
LG