በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ጉዳይ ሥጋት አዘል ውይይት


ኢትዮጵያ አስከፊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ መግባቷን በመጠቀስ ከቀውሱ ለመውጣት ኢሕአዴግ ከስልጣን ወርዶ የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም የሚጠይቁ ወገኖች አሉ።

በተፈጠረው ቀውስ ተስማምተው የሽግግር መንግሥት መቋቋምን የሚነቅፉም አሉ።

የቀድሞ የሕወሐት ታጋይ ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ከጄኔቭ፣ የጋራ እንቅስቃሴ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ መሪ አቶ ኦባንግ ሜቶ ከዋሽንግተን ዲሲ፣ የቀደሞ የፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ ከአዲስ አበባ እንዲሁም በትግረኛ ቋንቋ የሚታተመው “ውራይና” መጽሔት አዘጋጅ አቶ ጌታቸው አረጋዊ ከአዲስ አበባ በዚህ ጉዳይ ዙርያ ያላቸውን ሐሳብ ተነጋግረዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በኢትዮጵያ ጉዳይ ሥጋት አዘል ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:51 0:00

XS
SM
MD
LG