በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰላሣኛው ከንቲባ - ድሪባ ኩማ


ድሪባ ኩማ - የአዲስ አበባ ከንቲባ
ድሪባ ኩማ - የአዲስ አበባ ከንቲባ

አቶ ድሪባ ኩማ የአዲስ አበባ ከተማ 30ኛው ከንቲባ ሆነው ተመረጡ።






please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አቶ ድሪባ ኩማ የአዲስ አበባ ከተማ 30ኛው ከንቲባ ሆነው ተመረጡ።

የፓርላማ መቀመጫቸውን ለቅቀው ለአዲስ አበባ ምክር ቤት የተወዳደሩት የቀድሞዋ ቀዳሚት እመቤት አዜብ መስፍን ምክትል ከንቲባ እንደሚሆኑ ተሰምቶ የነበረ ቢሆንም እውነት ሳይሆን ቀርቷል፡፡

ድሪባ ኩማ - የአዲስ አበባ ከንቲባ
ድሪባ ኩማ - የአዲስ አበባ ከንቲባ
ለዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ የእስክንድር ፍሬውን የአዲስ አበባ ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG