አስተያየቶችን ይዩ
Print
በድሬዳዋ ለጥቂት ቀናት ተገኝቶ የነበረው ሠላም ካለፈው እሁድ ጀምሮ ደፍርሷል።
በድሬዳዋ እሁድ ዕለት በጫኝና አውራጆች ፀብ የተነሳ፣ አንድ ግለሰብ ቦምብ ወርውሮ በነዋሪዎች ላይ የአካል ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በተከታዮቹ ቀናትም ከተማዋ ሠላም ርቋት ቆይታለች።
የችግሮቹ ገፅታ ምን ይመስላል? የደረሰው ጉዳት ምን ይመስላል? መፍትሔውስ ምንድን ነው? የሚሉትን አዲስ ቸኮል በዘገባው ዳስሷቸዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ