ድሬዳዋ —
በድሬዳዋ እሁድ ዕለት በጫኝና አውራጆች ፀብ የተነሳ፣ አንድ ግለሰብ ቦምብ ወርውሮ በነዋሪዎች ላይ የአካል ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በተከታዮቹ ቀናትም ከተማዋ ሠላም ርቋት ቆይታለች።
የችግሮቹ ገፅታ ምን ይመስላል? የደረሰው ጉዳት ምን ይመስላል? መፍትሔውስ ምንድን ነው? የሚሉትን አዲስ ቸኮል በዘገባው ዳስሷቸዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ቀጥተኛ መገናኛ