በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድሬዳዋ ሠላም


በድሬዳዋ ለጥቂት ቀናት ተገኝቶ የነበረው ሠላም ካለፈው እሁድ ጀምሮ ደፍርሷል።

በድሬዳዋ እሁድ ዕለት በጫኝና አውራጆች ፀብ የተነሳ፣ አንድ ግለሰብ ቦምብ ወርውሮ በነዋሪዎች ላይ የአካል ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በተከታዮቹ ቀናትም ከተማዋ ሠላም ርቋት ቆይታለች።

የችግሮቹ ገፅታ ምን ይመስላል? የደረሰው ጉዳት ምን ይመስላል? መፍትሔውስ ምንድን ነው? የሚሉትን አዲስ ቸኮል በዘገባው ዳስሷቸዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የድሬዳዋ ሠላም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:59 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG