በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ የመንግሥት ተሽከርካሪዎች የእንቅስቃሴ ገደብ


በድሬዳዋ የመንግሥት ተሽከርካሪዎች የእንቅስቃሴ ገደብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግሥት ተሽከርካሪዎች ከስራ መውጫ አስራ አንድ ሰዓት ተኩል ጀምሮ እስከ ንጋቱ አንድ ሰዓት ድረስ እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ሙሉ በሙሉ እንዳይንቀሳቀሱ የሚከለክል መመሪያ ይፋ አደረገ።

መመሪያው ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን የመመሪያው ዋነኛ ዓላማም የፌዴራል መንግሥት ከሐምሌ ጀምሮ ለመንግስት ተሽከርካሪዎች የሚያደርገውን የነዳጅ ድጎማ ቀስ በቀስ እንደሚያነሳ በማስታወቁ ከወዲሁ ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም ለመጀመር ነው ተብሏል።

XS
SM
MD
LG