በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ቤት ለሁሉም፣ ለተሻለ ከተማ” አውደ ጥናት በድሬዳዋ ተካሄደ


“ቤት ለሁሉም፣ ለተሻለ ከተማ” አውደ ጥናት በድሬዳዋ ተካሄደ
“ቤት ለሁሉም፣ ለተሻለ ከተማ” አውደ ጥናት በድሬዳዋ ተካሄደ

በቀጣዮቹ 10 ዓመታት 4.4 ሚሊዮን ቤቶችን ለማስገንባት እንቅስቃሴ ላይ መሆኑን የፌደራል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር አስታወቀ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከቤቶች ልማት ባሻገር የቤቶች ዋጋም ተመጣጣኝ እንዲሆን እሰራለሁ ብሏል።

ባለፉት 4 ዓመታት ከ 1ሺ በታች ቤቶችን የገነባው የድሬዳዋ አስተዳደርም በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ አማካኝነት በቀጣዮቹ 5 ዓመታት ከ155ሺ በላይ ቤቶችን በድሬዳዋ እንዲገነቡ አደርጋለሁ ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

“ቤት ለሁሉም፣ ለተሻለ ከተማ” አውደ ጥናት በድሬዳዋ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:22 0:00


XS
SM
MD
LG