በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባለፈው ዓመት፣ 8 የረድኤት ሰራተኞች ተገድለዋል፣ 20 ደግሞ ታግተዋል


ባለፈው ዓመት፣ 8 የረድኤት ሰራተኞች ተገድለዋል፣ 20 ደግሞ ታግተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00

ባለፈው ዓመት፣በኢትዮጵያ 8 የረድኤት ሰራተኞች መገደላቸውንና ሰራተኞች ደግሞ መታገታቸውን፣ የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ዛታን ሚሊሲክ አስታወቁ፡፡ እሳቸው ዛሬ ሰኞ በአዲስ አበባ በሰጡት መግለጫ፣ በአሁኑ ወቅት በአማራ ክልል ያለው የፀጥታ ችግር፣ ለሰብአዊ ዕርዳታ ስራዎች ትልቅ እንቅፋት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ “ሁሉም አካላት፣ የንፁሃን ዜጎችን እና የረድኤት ሰራተኞችን ደህንነትእንዲያረጋግጡም ጠይቀዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG