በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ተወላጆች ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራር አባላት ጋር ተወያዩ


በድሬዳዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች
በድሬዳዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች

በብሔር ማንነታችን አልፎ አልፎ እንድንሳቀቅ የሚያደርግ ጫና እየደረሰብን ነው ሲሉ ድሬዳዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ተናግረዋል።

የትግራይ ተወላጆች ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራር አባላት ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የትግራይ ተወላጆች ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራር አባላት ጋር ተወያዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00


XS
SM
MD
LG