በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

የድሬዳዋ ከተማ ሙስሊም ማኅበረሰብ በአማራ ክልል ሞጣ ከተማ የተፈፀመውን የመስጊድ ቃጠሎ በማውገዝ ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል።

በድሬዳዋ ከተማ ባለፈው አርብ ተጠርቶ የነበረው ሰልፍ የቁልቢ ገብርዔል ዓመታዊ ንግስ ከተከበረ በኋላ እንዲካሄድ በመወሰኑ ነው ትላንት ሰኞ ዕለት ሰልፉ የተካሄደው።

ሰልፉ ያለምንም ችግር በሰላም መጠናቀቁም ተገልጿል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በድሬዳዋ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:58 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG