አስተያየቶችን ይዩ
Print
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 2ኛ የስራ ዘመን 6ኛ አስቸኳይ ጉባዔ አዲስ አፈጉባዔና አዲስ ምክትል ከንቲባ ሾሟል፡፡
በከንቲባ ማዕረግ ምክትል ከንቲባ ሆነው የተሾሙት አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ “ለከተማይቱ ፀጥታና ኢኮኖሚ መነቃቃት ቅድሚያ ትኩረት እሰጣለሁ” ብለዋል፡፡
ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ