1443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በድሬዳዋ ኢድሜዳ በሰላም ተከብሯል። ጎንደር ላይ በሙስሊሞች ላይ ተፈጽሟል የተባለውን ጥቃት ለመቃወም በሚል መነሻነት ባለፈው አርብ ድሬዳዋ ላይ ተከስቶ የነበረው ግጭት ሙስሊሙን ማኅበረሰብ አይወክልም ተብሏል። የከተማዋ ክርስትያን በጎ ፈቃደኞች ከስግደት ለተመለሱ ሙስሊም ምዕመናን ውሃና ጣፋጭ ምግቦችን ያዘጋጁ ሲሆን የሌሊት ታክሲ ማኅበር አባላትም ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 22, 2023
በድርቅ የተጎዱ የደራሼ፣ የቡርጂና አማሮ አርሶ አደሮች እርዳታ እየጠየቁ ነው
-
ማርች 22, 2023
የሳይንቲስቱ ዶ/ር ተወልደብርሀን ቀብር ተፈፀመ
-
ማርች 22, 2023
የጉህዴንና ቤህነን አመራሮችና አባላት ከእስር መለቀቃቸውን
-
ማርች 21, 2023
የእድገት መለኪያዎች ትክክለኛውን መጠን እንደማያመላክቱ ባለሞያዎች ገለፁ