1443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በድሬዳዋ ኢድሜዳ በሰላም ተከብሯል። ጎንደር ላይ በሙስሊሞች ላይ ተፈጽሟል የተባለውን ጥቃት ለመቃወም በሚል መነሻነት ባለፈው አርብ ድሬዳዋ ላይ ተከስቶ የነበረው ግጭት ሙስሊሙን ማኅበረሰብ አይወክልም ተብሏል። የከተማዋ ክርስትያን በጎ ፈቃደኞች ከስግደት ለተመለሱ ሙስሊም ምዕመናን ውሃና ጣፋጭ ምግቦችን ያዘጋጁ ሲሆን የሌሊት ታክሲ ማኅበር አባላትም ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ እንደገና አገልግሎት መስጠት ጀመረ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ጆ ባይደን ዓመታዊ ንግግራቸውን ዛሬ ያደርጋሉ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
አቡነ ፍራንሲስ በደቡብ ሱዳን ሰላም እንዲሰፍ ተማፀኑ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ወደ ትግራይ ክልል የሚወስዱ መንገዶች ጥገና መጠናቀቁ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
የደቡብ ክልል ውሳኔ ሕዝብ ውጤት እየተለጠፈ ነው
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
- የልብ ጤና ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ቁጥር አንድ ገዳዩ የልብ ደም ስሮች በሽታ