1443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በድሬዳዋ ኢድሜዳ በሰላም ተከብሯል። ጎንደር ላይ በሙስሊሞች ላይ ተፈጽሟል የተባለውን ጥቃት ለመቃወም በሚል መነሻነት ባለፈው አርብ ድሬዳዋ ላይ ተከስቶ የነበረው ግጭት ሙስሊሙን ማኅበረሰብ አይወክልም ተብሏል። የከተማዋ ክርስትያን በጎ ፈቃደኞች ከስግደት ለተመለሱ ሙስሊም ምዕመናን ውሃና ጣፋጭ ምግቦችን ያዘጋጁ ሲሆን የሌሊት ታክሲ ማኅበር አባላትም ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች