1443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በድሬዳዋ ኢድሜዳ በሰላም ተከብሯል። ጎንደር ላይ በሙስሊሞች ላይ ተፈጽሟል የተባለውን ጥቃት ለመቃወም በሚል መነሻነት ባለፈው አርብ ድሬዳዋ ላይ ተከስቶ የነበረው ግጭት ሙስሊሙን ማኅበረሰብ አይወክልም ተብሏል። የከተማዋ ክርስትያን በጎ ፈቃደኞች ከስግደት ለተመለሱ ሙስሊም ምዕመናን ውሃና ጣፋጭ ምግቦችን ያዘጋጁ ሲሆን የሌሊት ታክሲ ማኅበር አባላትም ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የጥንታዊው የብራና ዝግጅት እና ሥራዎች ፍላጎት በኢትዮጵያ እያንሰራራ ነው
-
ኤፕሪል 25, 2024
በወላይታ ዞን የመምህራን ደመወዝ ባለመከፈሉ ትምህርት መቋረጡ ተገለጸ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የኬንያ መንግሥት በአድማ የተሳተፉ ዶክተሮችን ደሞዝ ሊያቆም እንደሚችል ዛተ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት መግለጫ እና የህወሓት ምላሽ
-
ኤፕሪል 25, 2024
ዐቃቤ ሕግ የሽብር ተከሳሾችን ክስ እንዲያሻሽል በተሰጠው ብይን ላይ አቤቱታ አቀረበ
-
ኤፕሪል 25, 2024
በእስቴ ወረዳ አጎና ቀበሌ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ