በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድሬዳዋ የተከሰተው ወረርሽኝ


በድሬዳዋ የተከሰተው ወረርሽኝ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

በድሬዳዋ የተከሰተው ወረርሽኝ

በህክምናው የእንግሊዝኛ አጠራሩ “የደንጊ ትኩሳት” በልማዱ አነጋገር “የቆላ ንዳድ” በመባል የሚታወቀው በሽታ በድሬዳዋ ከተማ በወረርሽኝ መልክ መከሰቱን የከተማይቱ አስተዳደር አስታወቀ።

ወቅቱ በከተማዋ የወባ፣ ደንጊና ቺኩንጉንያ ወረርሺኞችምየሚቀሰቀሱበት ነው ተብሏል።

XS
SM
MD
LG