በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሮናን ለመከላከል ተጥሎ የነበረው የትራንስፖርት ታሪፍ ተነሳ


ድሬዳዋ
ድሬዳዋ

በመላ ሃገሪቱ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ ኮሮናን ለመከላከል ተጥሎ የነበረው ታሪፍ መነሳቱ ታወቀ። የፌደራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን ለክልሎች በላከው ደብዳቤ ኮሮናን ለመከላከል በትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ላይ በሚጭኑት መጠን ላይ ተጥሎ የነበረው ገደብ እና የዋጋ ጭማሪ ከታሪፍ ማስተካከያው በፊት ወደነበረበት ይመለስ ተብሏል።

ክልሎችም የዋጋና የጭነት መጠን ማስተካከያ ማድረጋቸውን እያስታወቁ ናቸው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኮሮናን ለመከላከል ተጥሎ የነበረው የትራንስፖርት ታሪፍ ተነሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00


XS
SM
MD
LG