የኮቪድ-19 ቀድመ ጥንቃቄ በድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር በከባድ ጭነት መኪኖችና ሌሎችም አሽከርካሪዎች አማካኝነት ኮሮናቫይረስ ከጎረቤት ሃገሮች ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባና እንዳይሠራጭ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል። መዳረሻቸውን ድሬዳዋ ያደረጉ የ150 ከባድ መኪኖች እና ሌሎችም አሽከርካሪዎች በተለየ ማቆያ እንዲቆዩ እንደሚደረግ የጤና ቢሮ ኃላፊዋ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ ለቪኦኤ ገልፀዋል። ድሬዳዋን አቋርጠው ወደመሃል አገር የሚሄዱ ተሽከርካሪዎችም አስፈላጊው የጤና ምርመራና ትምህርት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
ህወሓት ከተፈናቃዮች "በግዳጅ የገንዘብ መዋጮ በመሰብሰብ" አቤቱታ ቀረበበት
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
የበረታው የጋዜጠኝነት ፈተና በኢትዮጵያ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ኒዠር በዲሞክራሲያዊ ሽግግር ዕቅድ ላይ የሚነጋገር ጉባዔ ልታካሂድ ነው