በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮቪድ-19 ቀድመ ጥንቃቄ በድሬዳዋ


የኮቪድ-19 ቀድመ ጥንቃቄ በድሬዳዋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:19 0:00

የድሬዳዋ አስተዳደር በከባድ ጭነት መኪኖችና ሌሎችም አሽከርካሪዎች አማካኝነት ኮሮናቫይረስ ከጎረቤት ሃገሮች ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባና እንዳይሠራጭ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል። መዳረሻቸውን ድሬዳዋ ያደረጉ የ150 ከባድ መኪኖች እና ሌሎችም አሽከርካሪዎች በተለየ ማቆያ እንዲቆዩ እንደሚደረግ የጤና ቢሮ ኃላፊዋ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ ለቪኦኤ ገልፀዋል። ድሬዳዋን አቋርጠው ወደመሃል አገር የሚሄዱ ተሽከርካሪዎችም አስፈላጊው የጤና ምርመራና ትምህርት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG