የኮቪድ-19 ቀድመ ጥንቃቄ በድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር በከባድ ጭነት መኪኖችና ሌሎችም አሽከርካሪዎች አማካኝነት ኮሮናቫይረስ ከጎረቤት ሃገሮች ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባና እንዳይሠራጭ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል። መዳረሻቸውን ድሬዳዋ ያደረጉ የ150 ከባድ መኪኖች እና ሌሎችም አሽከርካሪዎች በተለየ ማቆያ እንዲቆዩ እንደሚደረግ የጤና ቢሮ ኃላፊዋ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ ለቪኦኤ ገልፀዋል። ድሬዳዋን አቋርጠው ወደመሃል አገር የሚሄዱ ተሽከርካሪዎችም አስፈላጊው የጤና ምርመራና ትምህርት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም