የኮቪድ-19 ቀድመ ጥንቃቄ በድሬዳዋ
የድሬዳዋ አስተዳደር በከባድ ጭነት መኪኖችና ሌሎችም አሽከርካሪዎች አማካኝነት ኮሮናቫይረስ ከጎረቤት ሃገሮች ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባና እንዳይሠራጭ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል። መዳረሻቸውን ድሬዳዋ ያደረጉ የ150 ከባድ መኪኖች እና ሌሎችም አሽከርካሪዎች በተለየ ማቆያ እንዲቆዩ እንደሚደረግ የጤና ቢሮ ኃላፊዋ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ ለቪኦኤ ገልፀዋል። ድሬዳዋን አቋርጠው ወደመሃል አገር የሚሄዱ ተሽከርካሪዎችም አስፈላጊው የጤና ምርመራና ትምህርት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
"ቤት ለቤት አስቤዛ ማድረሻውን መተግበሪያ የሰራሁት ከራሴ ችግር ተነስቼ ነው" በረከት ታደሰ
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
በትግራይ ክልል መድኃኒት ለማቅረብ እንደተቸገረ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
ለልጇ የጤና ችግር የወሰደችው አማራጭ ሕይወቷን የቀየረው የቴክኖሎጂ ባለሞያ
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
መተከል ዞን ውስጥ የተገደሉ ሰዎች ቀብር ተፈፀመ
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
ኮንሶ ዞን ውስጥ ሰዎች መገደላቸውንና ቤቶች መቃጠላቸው ተገለፀ
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
ምክር ቤቱ ትራምፕ ለሁለተኛ ጊዜ እንዲከሰሱ ወሰነ