በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድሬደዋና በነዋሪዎቿ የሚነገሩ ችግሮቿ


ድሬዳዋ በተጠራች ቁጥር ስለ ነዋሪዎቿ ስብጥርና ሰላም “የፍቅር ከተማ” የሚል ሃረግም እንደ ዓርማ ሁሉ አብሮ ይነሳላታል። ከጥቂት ወራት ወዲህ ግን የግጭት ሁኔታዎች ብልጭ ድርግም ሲሉ ይስተዋላል።

ከዚህ ቀደም ባጠናቀርነው አንድ ዘገባ የግጭቶቹ መነሻ ዕለታዊነው ባሕርያቸውም ጊዜያዊ ነው የሚሉ ሐሣቦችን አሰምተናል።ዘላቂ መፍትኄ ለማስፈን ግን የከተማዪቱ ነዋሪ የሚያነሳውአጠቃላይ ችግር ሊቀረፍ ይገባል ይላሉ።

የድሬደዋ ከተማ ተወላጆችና የከተማይቱን ከንቲባ አቶ ኢብራሂም ኡስማን በሚነሱት ጉዳዮች ዙሪያ አነጋግረናቸዋል።

(ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

ድሬደዋና በነዋሪዎቿ የሚነገሩ ችግሮቿ
please wait

No media source currently available

0:00 0:30:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG