በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማኅበራዊ ትረስት ፈንድ በኬንያ ናይሮቢ ተጀመረ


የማኅበራዊ ትረስት ፈንድ በኬንያ ናይሮቢ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:23 0:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በውጪ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የቀረበዉ "በአንድ ቀን አንድ ዶላር ጥሪ" ዛሬ በኬንያ በይፋ ተጀምሯል። ናይሮቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ በተደረገዉ ዝግጅት ላይ በኬንያና በአካባቢዋ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ተሳትፈዉበታል። በዝግጅቱ ላይ የኬንያ ማኅበራዊ ትረስት ፈንድ ተወካይ በኬንያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ና የፈደራል መንግሥት ተወካዮች ተገኝተዋል።

XS
SM
MD
LG