የሰባት ዓመት ታዳጊ ህጻን አግተው ሰባት መቶ ሽህ ብር ሲጠይቁ ነበር ያላቸውን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን በአማራ ክልል፣ የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል በነበረው እንቅስቃሴ የአካባቢው ማኅበረሰብ ያደረገውን ትብብር ፖሊስ አድንቋል፡፡
የሰባት ዓመት ታዳጊ ህጻን አግተው ሰባት መቶ ሽህ ብር ሲጠይቁ ነበር ያላቸውን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን በአማራ ክልል፣ የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል በነበረው እንቅስቃሴ የአካባቢው ማኅበረሰብ ያደረገውን ትብብር ፖሊስ አድንቋል፡፡
መድረክ / ፎረም