በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰባት ዓመት ታዳጊ ህጻን በማገት የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ


 የሰባት ዓመት ታዳጊ ህጻን በማገት የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00

የሰባት ዓመት ታዳጊ ህጻን አግተው ሰባት መቶ ሽህ ብር ሲጠይቁ ነበር ያላቸውን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን በአማራ ክልል፣ የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አስታወቀ፡፡

ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል በነበረው እንቅስቃሴ የአካባቢው ማኅበረሰብ ያደረገውን ትብብር ፖሊስ አድንቋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG