በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድሬዳዋ ወጣቶች ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ለመስራት ተስማሙ


በድሬዳዋ የሚገኙ ወጣቶች የየአካባቢያቸውን ሰላም ለመጠበቅና ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ለመስራት ተስማሙ፡፡

የኦሮሚያ ብሮድካስት ኔትወርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ጃዋር መሀመድ ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች ጋር በመሆን የከተማዋን ወጣቶች አወያይቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የድሬዳዋ ወጣቶች ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ለመስራት ተስማሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG