ድሬዳዋ —
የኦሮሚያ ብሮድካስት ኔትወርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ጃዋር መሀመድ ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች ጋር በመሆን የከተማዋን ወጣቶች አወያይቷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
በድሬዳዋ የሚገኙ ወጣቶች የየአካባቢያቸውን ሰላም ለመጠበቅና ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ለመስራት ተስማሙ፡፡
የኦሮሚያ ብሮድካስት ኔትወርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ጃዋር መሀመድ ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች ጋር በመሆን የከተማዋን ወጣቶች አወያይቷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ