No media source currently available
በእነ ኮሎኔል መንግሥቱ ሃይለማርያም መዝገብ የተፈረደባቸው ሁለት ከፍተኛ የደርግ ባለሥልጣናት በአመክሮ እንዲለቀቁ የተወሰነው የሃገሪቱን ሕጎችና በዳኛች የተሰጠውን ትርጓሜ መሠረት በማድረግ መሆኑን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውቋ።