በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በወለጋ

አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲሱ የኦሮሚያ ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ዛሬ ከደምቢ ዶሎና ቄለም ወለጋ ዞን የማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል። ቪኦኤ ያነጋገራቸው የውይይቱ ተሳታፊዎች በዞኑ ሰላም እንደሚያሰፍኑ ተናግረዋል።

ምክትል ርዕሰ-መስተዳድሩ የደምቢ ዶሎ ውይይታቸውን አጠናቀቅው በኦሮሚያና በቤኒሻንጉል ጉምዝ አዋሳኝ አካባቢዎች ፀጥታ ላይ ለመምከር ወደ አሶሳ ሄደዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በወለጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:17 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG