በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሞጣ የተከሰተውን የመስጊዶች ማቃጠል ድርጊት በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጓል


ሞጣ የተከሰተውን የመስጊዶች ማቃጠል ድርጊት በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጓል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:41 0:00

በአማራ ክልል ሞጣ ከተማ የተከሰተውን የመስጊዶች ማቃጠል ድርጊት በመቃወም በአዲስ አበባ በኒ መስጊድ እና በተለያዩ በኢትዮጵያ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጓል። ዛሬ ተቃውሞ በተደረገባቸው አካባቢዎችም በአብዛኛው በሰላም መጠናቀቃቸውን ቪኦኤ ያነጋገራቸው ሰዎች ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG