በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቨርጂኒያ የሪፐብሊካኖች ማሽነፍ እና የመጪው ጊዜ የዴሞክራቶች ስጋት


በቨርጂኒያ የሪፐብሊካኖች ማሽነፍ እና የመጪው ጊዜ የዴሞክራቶች ስጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

ማክሰኞ ዕለት የዩናይትድ ስቴትስ ሪፐብሊካኖች የቨርጂኒያ ግዛትን ምርጫ አሸንፈዋል፡፡ ዴሞክራቶች በቨርጂኛ መሸነፋቸው በቀጣይ እኩለ ዓመት ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ተወካዮች ምክር ቤት እና ሶስት አራተኛ የየዩናይትድ ስቴትስ ሴኔት በሚኖር ምርጫ ላይ የሚኖራቸውን መቀመጫ ስጋት ውስጥ ጥሎታል፡፡

XS
SM
MD
LG