በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድጋፍ ሰልፎች በሶማሌ ክልል ከተሞች


አቶ ሙስጠፌ መሀመድ
አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

በሶማሌ ክልል የሚገኙ 10 ከተሞች የመከላከያ ሰራዊቱን በመደገፍ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል። በጂጂጋ ከተማ በተካሄደው ሰልፍ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ተጠባባቂ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ህወሓት ጦርነት የከፈተው ጥቃት ስለደረሰበት ሳይሆን ሃገሪቱን ለማፍረስ ለ40 ዓመታት የሸረበው ሴራ ስለከሸፈበት ነው ብለዋል።

የከተሞቹ ነዋሪዎች ከመከላከያ ሰራዊቱ ጎን እንደሚቆሙ አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

የድጋፍ ሰልፎች በሶማሌ ክልል ከተሞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:17 0:00


XS
SM
MD
LG