በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዲሞክራሲ በተግባር

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

የኢትዮጵያ ሶሶሺያል ዲሞክራቲክ ፓርቲ አንደኛ ጠቅላላ ጉባዔውን አጠናቆ የጋራ መግለጫ አውጥቷል።

የኢትዮጵያ ሶሶሺያል ዲሞክራቲክ ፓርቲ አንደኛ ጠቅላላ ጉባዔውን አጠናቆ የጋራ መግለጫ አውጥቷል።

አባላቱ የፓርቲውን የአምስት ዓመት የሥራ እንቅስቃሴ ሪፖርት አዳምጠዋል፡ እንደዚሁም በሀገሪቱ ወቅታዊና ነባራዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች ላይ በሥፋት መወያየታቸው ተገልጿል።

በመግለጫው ዙሪያ ማብራሪያ ለማግኘት የፓርቲዎቹን ስብስብ ሊቀ መንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስን አነጋግረናል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ዲሞክራሲ በተግባር
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:37 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG