በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወደ ቤተሰቦቻቸው ሄደው የነበሩ ተማሪዎች ተመለሱ


ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወደ ቤተሰቦቻቸው ሄደው የነበሩ ተማሪዎች ተመለሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:48 0:00

ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ስጋት ምክንያት ወደ ቤተሰቦቻቸው ተመልሰው ከነበሩ ስምንት መቶ ተማሪዎች አብዛኞቹ ወደ ትምህርት ገበታቸው መመለሳቸውን የዩኒቨርሲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ለታ ተስፋዬ አስታውቀዋል። ግቢውን ለቅቀው ወጥተው የነበሩት ተማሪዎች ከአማራ ክልል ብቻ የሄዱ እንደነበሩ ተደርጎ የነበረውም እውነት እንዳልሆነና ተማሪዎቹ ከሁሉም ከአገሪቱ አካባቢዎች የሄዱ መሆናቸውንም ፕሬዚዳንቱ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG