በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመከላከያ ሰራዊት በኦሮምያ ክልል


የመከላከያ ሰራዊት በኦሮምያ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

በኦሮምያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ተፈጥሮ የነበረው የፀጥታ ችግር የተቀረፈ መሆኑን የመከላከያ ሚኒቴስትር አስታወቀ፡፡ የሀገር መከላከያ ሰራዊት የህዝብ ግንኙተት ኃላፊ ሜጄር ጄነራል መሐመድ ተሰማ እንዳሉት ከክልሉ በቀረበለት ጥያቄና ከፌዴራል መንግሥትም በተሰጠው ትዕዛዝ ሰራዊቱ ተልዖኮውን እየተወጣ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG