ክፍል አንድ፡- ግጭት አብሮ በመኖር ዕጣ ላይ የተደቀነ ፈተና የሰላም ተስፋ
“አሁን ያለንበት ሁኔታ በተለይም ከጦርነቱ በኋላ ወደ ዲሞክራሲ ወደ ፖለቲካዊ ሽግግር ልንሄድ የምንችልበት ዕድላችን በጣም የተመናመነ ነው የሚመስለኝ።” ዶ/ር አወል ቃሲም አሎ። “አሁን ትግራይ ውስጥ እየተደረገ ያለው ከቀበሌ ጀምሮ ህዝቡ የራሱን ሰዎች መርጦ ራሱን ማስተዳደር የሚችልበት መንገድ በኢትዮጵያ በሙሉ ሊደረግ የሚችለበት ሁኔታ ካልተፈጠረ ችግር ይኖራል። ያን ማድረግ አይቻልም ነበረ። አሁን ግን ወደ ዲሞክራሲ የመሄድ ዕድል አለ።” አቶ ደረጀ ደምሴ ቡልቶ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
ብሔር ተኮር ትርክቶች ግጭቶችን እያባባሱ እንደኾነ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው