ክፍል አንድ፡- ግጭት አብሮ በመኖር ዕጣ ላይ የተደቀነ ፈተና የሰላም ተስፋ
“አሁን ያለንበት ሁኔታ በተለይም ከጦርነቱ በኋላ ወደ ዲሞክራሲ ወደ ፖለቲካዊ ሽግግር ልንሄድ የምንችልበት ዕድላችን በጣም የተመናመነ ነው የሚመስለኝ።” ዶ/ር አወል ቃሲም አሎ። “አሁን ትግራይ ውስጥ እየተደረገ ያለው ከቀበሌ ጀምሮ ህዝቡ የራሱን ሰዎች መርጦ ራሱን ማስተዳደር የሚችልበት መንገድ በኢትዮጵያ በሙሉ ሊደረግ የሚችለበት ሁኔታ ካልተፈጠረ ችግር ይኖራል። ያን ማድረግ አይቻልም ነበረ። አሁን ግን ወደ ዲሞክራሲ የመሄድ ዕድል አለ።” አቶ ደረጀ ደምሴ ቡልቶ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የአክሱም ፍርድ ቤት የሒጃብ ክልከላ ውሳኔን በጊዜያዊነት አገደ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ የከተበው ደራሲ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ብርቱ ጥያቄ ገጠማቸው
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
"እጅግ ከፍተኛ" የሰውነት ክብደትን ለማከም የዋሉት ዐዲሶቹ መድኃኒቶች የሚሹት ጥንቃቄ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
‘ዩናይትድ ስቴትስ በውጭ ፖሊሲዋ የተነሳ ይበልጥ ጠንካራ ነች’ - ባይደን
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
የትረምፕ የሀገር ውስጥና የውጪ ፖሊሲዎች ምን ይመስላሉ?